ASC Logo

አማራ ክልል 

ጠቅላይ ፍርድ ቤት

News

በክልሉ የዳኝነት እና የፍትህ ዘርፍ የ 5 ዓመት የአሻጋሪ እድገትና የዘላቂ ልማት እቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ
ባህርዳር ፣ ጥቅምት 27/2018 (አብክመ ጠ/ፍ/ቤት) የአማራ ክልል የዳኝነት እና
ባሉበት ሆነው መረጃ የሚያገኙበት የጥሪ ማዕከል አገልግሎት
ባሉበት ሆነው ፍርድ ቤቶቻችንን የተመለከቱ ጥያቄዎችን የሚጠይቁበት እና መረጃ የሚያገኙበት፣
Finalizing the Innovation Initiatives at the Amhara Region Supreme Court
Finalizing the Innovation Initiatives at the Amhara Region Supreme Court
የክልሉ ዕድገት እና ዘላቂ ልማት እውን እንዲሆን የዳኝነትና የፍትሕ ዘርፉ የማይተካ ሚናውን መወጣት ይኖርበታል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
የአማራ ክልል የዳኝነት እና ፍትሕ ዘርፍ የ5 ዓመታት የልማት እቅድ ዝግጅት ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ ከክልሉ የ25 ዓመታት ዕድገት እና ዘላቂ ልማት እቅድ የተቀዳው የመጀመሪያው የ5 ዓመታት እቅድ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በተገኙበት የእቅድ ዝግጅቱ ረቂቅ ቀርቦም ግዓት ተሰጥቶታል፡፡
ከፍተኛ የፌደራል እና የክልል አመራሮች የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤትን የስራ እንቅስቃሴ ጎበኙ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)፣ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ አረጋ ከበደ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤትን የሥራ እንቅስቃሴን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።