የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት እና ፀደይ ባንክ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 /2018 ዓ.ም (የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት)
በዛሬው ዕለት በፀደይ ባንክ ዋናው መ/ቤት በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት እና በፀደይ ባንክ መካከል በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት የተፈረመ ሲሆን፣ ይህም በአማራ ክልል በየደረጃው ያሉ ፍ/ቤቶች ዳኞችና የአስተዳደር ሠራተኞችን በሥራ ላይ ማቆየት የሚቻልባቸው ጉዳዮችን የሚመለከት ነው።
ስምምነቱን የፈረሙት የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዘዳንት አለምአንተ አግደው፣ ፀደይ ባንክ የፍ/ቤት መጠናከር ለአገር ያለውን ፋይዳ በመረዳት በጋር ለመስራት የወሰደውን እርምጃ ያደነቁ ሲሆን፣ የፀደይ ባንክ ፕሬዘዳንት ዮሃንስ አያሌው (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ ባንኩ ዘመናዊና በቴክኖሎጅ የተደገፉ አዳዲስ የአሰራር ሥርዓቶችን በመዘርጋት ላይ ያለ እና ለሕዝብ ተጠቃሚነት እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው፣ ሁሉአቀፍ የለውጥ ሥራ ውስጥ ከሚገኘው የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ጋር በጋራ ለመሥራት በመስማማታቸው ደስተኛ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።








የሚመከሩ ዜናዎች
RECENT CASES
No posts found!
Related news
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት እና ፀደይ ባንክ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 /2018 ዓ.ም (የአማራ ክልል ጠቅላይ
ከተለያዩ የህግ ተቋማት ለተወጣጡ ባለሙያዎች በካፒታል ገበያ አሰራርና ህጎች ላይ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ
ባህርዳር፣ ግንቦት 01/2018 (የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት) የአማራ ክልል
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤትና የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ
ባህርዳር፣ ሚያዚያ 29/2018 (የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት) የአማራ ክልል
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤትን ጎበኙ
ባህርዳር ፣ ሚያዚያ 23/2018 (የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት) የህዝብ
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው ከክልሉ ጠበቆች ማህበር አመራሮች ጋር ተወያዩ
ባህር ዳር፣ ሚያዚያ 20/2018 (የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት) የአማራ
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለክልሉ የባህል ፍርድ ቤት ሽማግሌዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ጀመረ
ባህርዳር ፣ ህዳር 20/2018 (የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት) የአማራ
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የፍትሕና የሕግ ኢንስቲትዩት ቦርድ የኢንስቲትዩቱን አዲስ የአደረጃጀትና መዋቅር ጥናት በማጽደቅ የተለያዩ ስትራቴጂክ ውሳኔዎችን አሳለፈ
ባህር ዳር ፤ ሚያዚያ 19/2018 (የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት)
በአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች የፍርድ ቤት መር አስማሚነት የሙከራ ትግበራ ላይ ውይይት ተካሄደ
ባህርዳር ፣ሚያዚያ 17/2018 (የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት) የአማራ ክልል ጠቅላይ
“የክልሉ ፍርድ ቤቶች በሁሉም የአፈፃፀም መለኪያዎች ሲታይ ከመቸውም ጊዜ የተሻለ የመዛግብት አፈጻጸም ማስመዝገብ ችለዋል” ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት
ባህርዳር ፣ ሚያዚያ 15/2018 (የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት) የአማራ ክልል
በካቶሊክ የበጎ አድራጎት አገልግሎት የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት አቶ ዘመዴ ዘውዴ በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ተገኝተው የሥራ ጉብኝት አደረጉ
ባህር ዳር ፣ ሚያዚያ 14 / 2018 (የአማራ ክልል ጠቅላይ