ASC Logo

Amhara Region

Supreme court

supremecourt

Federal Courts Proclamation
Federal Courts Proclamation
የአማራክልልየአስተዳደርሥነሥርዓትአዋጅቁጥር292_17አዋጅ
የአማራክልልየአስተዳደርሥነሥርዓትአዋጅቁጥር292_17አዋጅ
Finalizing the Innovation Initiatives at the Amhara Region Supreme Court
Finalizing the Innovation Initiatives at the Amhara Region Supreme Court
የክልሉ ዕድገት እና ዘላቂ ልማት እውን እንዲሆን የዳኝነትና የፍትሕ ዘርፉ የማይተካ ሚናውን መወጣት ይኖርበታል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
የአማራ ክልል የዳኝነት እና ፍትሕ ዘርፍ የ5 ዓመታት የልማት እቅድ ዝግጅት ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ ከክልሉ የ25 ዓመታት ዕድገት እና ዘላቂ ልማት እቅድ የተቀዳው የመጀመሪያው የ5 ዓመታት እቅድ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በተገኙበት የእቅድ ዝግጅቱ ረቂቅ ቀርቦም ግዓት ተሰጥቶታል፡፡
ከፍተኛ የፌደራል እና የክልል አመራሮች የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤትን የስራ እንቅስቃሴ ጎበኙ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)፣ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ አረጋ ከበደ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤትን የሥራ እንቅስቃሴን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።
ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤትን የሕንጻ እድሳት ተመለከቱ።
ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤትን የሕንጻ እድሳት ተመለከቱ።
H.E. Alemante Agidew had a constructive discussion with H.E. Berhanu Adello
H.E. Alemante Agidew had a constructive discussion with H.E. Berhanu Adello, Chief Commissioner of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) . The Discussion focused on recent positive developments in judicial immunity and explored ways to enhance collaboration in promoting and protecting human rights in the region.
በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት የተመራ ልዑክ የፌዴራል እና የክልል የፍትህ ባለሙያዎች ማሰልጠኛ ማዕከላትን ጉብኝት አደረገ
በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት የተመራ የክልሉ የፍትህ እና ህግ ኢንስትቲዩት የበላይ አመራር እና የቦርድ አባላት በፌደራል ፍትህ እና ህግ ኢንስትቲዩት እንዲሁም በኦሮሚያ የፍትህ ባለሙያዎች ማሰልጠኛ ማዕከል ጉብኝት አደረጉ
ምክር ቤቱ የቀረቡለትን ረቂቅ አዋጆች መርምሮ አጸደቀ
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለክልሉ ምክር ቤት ያቀረባቸው የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች ማጠናከሪያ አዋጅ፣ የአማራ ክልል የባህል ፍርድ ቤቶችን ለማቋቋም እና እውቅና ለመስጠት የወጣ አዋጅ፣ የአማራ ክልል ፍትህ እና የህግ ኢንስቲትዩት እንደገና ማቋቋሚያ አዋጅ እንዲሁም የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶችን የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ ለመወሰን የወጣ ረቂቅ ደንብ በዛሬው እለት ጸደቁ።
High-level corruption suspects should begin defending cases
In a significant development, a group of high-ranking individuals accused of corruption is set to begin defending themselves against serious charges. These individuals, who hold or have held influential positions in government and business, are facing a range of allegations that include embezzlement, bribery, money laundering, and abuse of office. Legal experts argue that this marks a pivotal moment in the fight against corruption, as it will set a precedent for how cases involving high-profile suspects are handled by the judicial system. The court proceedings are expected to be closely watched by both the public and international bodies, with many hoping it will send a strong message about accountability and transparency. The accused individuals have maintained their innocence, claiming that the charges are politically motivated or based on fabricated evidence. As the trial begins, their legal teams will seek to discredit the allegations, while prosecutors will aim to present solid evidence linking the suspects to the corrupt activities they are accused of. While the outcome of the case is still uncertain, the trial promises to be a major test for the country's judicial integrity and commitment to fighting corruption at the highest levels. Stay tuned as developments unfold in what is expected to be a landmark case.