ASC Logo

Amhara Region

Supreme court

Vacancies

በልዩ ልዩ የአይ.ሲ.ቲ የሥራ መደቦች ላይ ለመቀጠር ለአመለከታችሁ በሙሉ

ባሕርዳር ፣ ነሐሴ 08/2018 (የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት)

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በየደረጃው በሚገኙ የክልሉ ፍርድ ቤቶች የጀመራቸውን የለውጥና የማሻሻያ ስራዎች የሚያግዙ በዘርፉ የዳበረ ብቃት፣ የሙያ ልምድ እና የትምህርት ዝግጅት ያላቸውን ባለሙያዎች ለመቅጠር በ 27/04/2018 ዓ.ም ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወቃል።

የተመዝጋቢዎች ቁጥር ከፍተኛ መሆን እና ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የምልመላ፣ የፈተና እና አጠቃላይ የቅጥር ሂደቱን በዘርፉ ብቃቱ፣ ልምዱ እና አስፈላጊው የትምህርት ዝግጅት ያላቸውን ብቁ ባለሙያዎች በጥንቃቄ ለመለየት ያደረገው ጥረት ለቀጣዩ የውድድር ሂደት የሚመረጡ ተወዳዳሪዎችን ለመለየት እስካሁን የቆየ ሲሆን፤ በዛሬው እለት ለቀጣዩ የውድድር ሂደት የተመረጡ አመልካቾችን ይፋ አድርጓል።

ስለሆነም፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በተለያዩ የአይ.ሲ.ቲ የስራ መደቦች ላወጣቸው የቅጥር ማስታወቂያዎች ያመለከታችሁ አመልካቾች፣ ከዚህ በታች በተዘረዘረው አግባብ ለቀጣዩ የፈተና ሂደት መመረጣችሁን አንድታረጋግጡ እያሳሰብን፣ የተቀመጡትን መስፈርቶች አሟልታችሁ ስማችሁ ያልተካተተ ተወዳዳሪዎች ከስር በተቀመጡት አድራሻዎች ቅሬታችሁን እንድታቀርቡ እናሳውቃለን።

Telegram: https://t.me/Spc2016

Email: public.relation@amhsc.gov.et

ICT_0001
ICT_0003
ICT_0005
ICT_0007
ICT_0009
ICT_0011
ICT_0013
ICT_0015
ICT_0017
ICT_0019
ICT_0021
ICT_0023
ICT_0025
ICT_0027
ICT_0029
ICT_0031
ICT_0033
ICT_0035
ICT_0037
ICT_0039
ICT_0041
ICT_0045
ICT_0043
ICT_0047
ICT_0049
ICT_0051
ICT_0053
ICT_0055
ICT_0057
ICT_0059
ICT_0061
ICT_0065
ICT_0063
ICT_0067
ICT_0069
ICT_0071
ICT_0073